A feminist Movement

Setaweet

በወንዶች የበላይነት ስርዓት ምክንያት ሴቶች በተለያየ መልክ ስለሚበደሉ ሴታዊት ለሴቶች እኩልነትና መብቶች የምትወግን፣ የምትቆረቆር፣ የምትሟገት ንቅናቄ ናት። ብዙሃን የሚያካትት ወደፊት የሚያይ ፌሚኒስት ንቅናቄ የምናራምድ ስንሆን የኢትዮጵያ ፌሚንዝሞችን ለመገንባትና ለማሳደግ እንሰራለን።

Join the Movement

The Story

Setaweet (meaning ‘of woman’ in Amharic) is a contemporary feminist movement founded in 2014. The Setaweet Movement aims to articulate Ethiopian feminism and creates the space for dialogue, research, and activism by Ethiopian women and men.

More About Setaweet

Our Partners